የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
በደቡብ ክልል እርሻና ተፈ/ህ/ል/ቢሮ የወላይታ ሶዶ ግ/ቴ/ሙ/ት/ሥ/ኮሌጅ በ2012 በጀት ዓመት ካተያዘው በጀት
- ለመማር ማስተማር ሥራ የሚውሉ የተለያዩ መሣሪያዎችን ማለትም
- ለደንብ ልብስ ተጠቃሚዎች የሚሆን ጫማ ኮንሱል ሸሚዝ ሱፍ ካፖርትና ፖሊስተር ጨርቅ፡
- ቦብሊን ጨርቅ የፕሪንተር ቀለም፣
- የተሽከርካሪ ጎማ፣
- የተማሪዎች መመረቂያ መጽሔት፡
- የተማሪዎች መመረቂያ ባይንደርን ጨምሮ በ3ኛ ዙር ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በመሆነም በጨረታው ለመሳተፍ የሚችሉ : –
- በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣
- የዘመኑን የግብር ግምታጥወን የተወጡ፣
- የተ.እ.ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣
- የቲን ሠርተፍኬት ያለው፣
- የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው
- ተጫራቾች ዝርዝር የጨረታወነ ሠነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ለእያንዳንዱ ሰነድ /ዶክመንት/ የማያምለስ ብር 100,00 /አንድ መቶ ብር/ በወላይታ ሶዶ ግብርና ኮሌጅ ስም ተከፍቶ በሚገኘው አካውንት ቁጥር 1000018208443 በማስገባት የባንክ አድቫይስ በመያዝ ከወላይታ ሶዶ ግ/ቴ/ሙ/ት/ሥ/ኮሌጅ ግዥ ክፍያ ንብረት አስ/ር ቡድን ቢሮ ቁጥር 41 ድረስ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያውን ሠነድ ኦርጅናሉን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ መሉ አድራሻቸውንና የድርጅቱን ስም በመጥቀስ ግብር ቴ/ሙ/ት/ሥኮሌጅ ቢሮ ቁጥር 41 ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ከ15ኛው ተከታታይ ቀናት ቀጥሎ በሚውለው የሥሪ ቀን 8፡00 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኘበት 8፡30 ሰዓት በኮሌጁ ግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ር ቡድን ቢሮ ቁጥር 41 ይከፈታል፡፡
- ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚጫረቱበትን ዋጋ 2% በባንክ የተረጋገጠለት ሲፒኦ ብቻ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች የሚያቀርቡት ነጠላ ዋጋ ላይ ስርዝ ድልዝና የማይነበብ ነገር ሊኖር አይገባም፡፡
- ኮሌጁ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ያለመገኘት የጨረታውን ሂደት አያስተጓጉልም፡፡
- ተጫራቾች ያሸነፉትን ዕቃዎች እስከ ኮሌጃችን ድረስ የማቅረብ ግዴታ አለባቸው፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 046 551 3984 ደወለው ማነጋገር ይቻላል፡፡
በደቡብ ክልል እርሻና ተፈ/ሀ/ል/ቢሮ
የወላይታ ሶዶ ግ/ቴ/ሙ/ት/ሥ/ኮሌጅ