< Back
የረጲ ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የረጲ ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት በቁጥር R/RG/B/M/504/12 በ18/7/2012 ዓ.ም በተጻፈልን ደብዳቤ መሠረት በ2012 ዓ.ም በተያዘ በጀት ኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን ማለትም፡
- Ahuja Dj Speaker Box 1000 Watts
- Ahuja aud 101xlr wireless Microphone
- Ahuja aud 101xlr wired microphone
- Sony VPL-Dx221 Projector
- Projector model VPL Dx221
- Technology 3LCD
- Brightness 2800
- Contrast ratio 4000:1
- Projection 3LCD
- Native Resolution XGA(1024×768)
- Max Resolution 1600*1200
5. Type Yamaha EMX501C 1000 Watt Powered Amplifier
5.1 MA-3000KIL 750W Karaoke Mixing Amplifier
5.2 Mackie Profx 12v2 12-Channel compact mixer
5.3 BEHERNGER 12ENYX 1202Fx
6. Video Camera Sony
6.1 Sony pxyx160 full HD hand held camcorder (Black)
- Three 1/3 (Exmorcms Sensor).
- XAVC Intra & Long GOP Code CS
- MPEG HD 422 AVC HD & DV Code CS
- Glens with 25xOptical 200m
- Electronic Variable ND filter
- Item part number PXWX 160.
6.2 Video Camera Panasonic
- 1/3 1 Inch BSL MOS Sensor
- Built in LED Video light aprox 3001x(1.0m).
- Optical 20x200m
- 5 Axis HYBRID 0.1.S.t
- Dual SD Card
- Epson Projector
7.VS 350XGA 3LCD Projector በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በዚሁ መሠረት፡
- በዘርፉ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው/ላት/፡፡
- የዘመኑን ግብር የከፈለች/ የሥራ ፈቃድ ያሳደሰ/ች/፡፡
- የዘመኑን ግብር ስለመከፈሉ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል/ትችል/፡፡
- ሲፒኦ ባንክ 10,000 (አስር ሺህ ብር ማስያዝ የምችል/ትችል/፡፡
- አሸናፊ የሆነ ግለሰብ ወይም ድርጅት ዕቃውን እስከ ቦታው ድረስ ማቅረብ የምችል/ትችል/፡፡
ከተ/ቁ 1-6 የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት የምትችሉ ተጫራቾች ከረጴ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት በመገኘት በማይመለስ 100 ብር በመክፈል በዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን ሠነድ በመግዛት እንድትጫረቱ እየገለጽን ጨረታው ለ15 ቀናት ተከታታይ አየር ላይ በመዋል 16ኛው ቀን 8፡00 ሰዓት ታሽጎ 8፡30 ሰዓት በግልጽ ይከፈታል፡፡ .
ማሳሰቢያ፡- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
መረጃ፡- 0916444677/0932460171
በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ በጌዴኦ ዞን የረጲ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት